ከታህሳስ 13 እስከ ታህሳስ 28, 2018 ዓ.ም ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት፣ ብርሃን ባንክ ከዓለም አቀፍ የገንዘብ አስተላለፊ ወኪሎች ጋር በመተባበር ልዩ የበዓል ስጦታዎችን ሲያበረክት ቆይቷል። በቅርንጫፎቻችን የውጭ ሀገር ገንዘብ የተቀበሉ እና የመነዘሩ ደንበኞቻችንን በልዩ መስተንግዶ እና ማበረታቻዎች ስናስተናግድ ነበር።









ከታህሳስ 13 እስከ ታህሳስ 28, 2018 ዓ.ም ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት፣ ብርሃን ባንክ ከዓለም አቀፍ የገንዘብ አስተላለፊ ወኪሎች ጋር በመተባበር ልዩ የበዓል ስጦታዎችን ሲያበረክት ቆይቷል። በቅርንጫፎቻችን የውጭ ሀገር ገንዘብ የተቀበሉ እና የመነዘሩ ደንበኞቻችንን በልዩ መስተንግዶ እና ማበረታቻዎች ስናስተናግድ ነበር።








