የብርሃን ባንክ አ.ማ የባለአክስዮኖች 16ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ የጉባኤ ጥሪ

የብርሃን ባንክ አክስዮን ማህበር የባለአክስዮኖች  16ኛ ዓመታዊ  መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ  ጥቅምት 18 ቀን 2018 ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ አዲስ አበባ  ቦሌ በሚገኘው ሚሊኒየም አዳራሽ ይካሔዳል፡፡