በተመረጡ ቅርንጫፎች የሥራ ሰዓት ተራዘመ!

በተመረጡ ቅርንጫፎች የሥራ ሰዓት ተራዘመ!

ብርሃን ባንክ ሁሌም ለደንበኞቹ ምቾት ቅድሚያ በመስጠት የተለያዩ ተግባራትን እያከናወነ ሲሆን አሁን ደግሞ የአገልግሎት አቅርቦቱን ለማሳደግ በተመረጡ 16 ቅርንጫፎች የሥራ ሰዓት ማራዘሙን ስንገልጽ በደስታ ነው!
የተሻሻለው የሥራ ሰዓት
ከሰኞ እስከ አርብ፡ ከጠዋቱ 2፡00 እስከ ምሽቱ 2:00 (8:00 PM)
ቅዳሜ፡ ከጠዋቱ 2:00 እስከ ምሽቱ 12:00 (በነበረበት ይቀጥላል)