ብርሃን ባንክ በውቢቱዋ ባህር ዳር እና አካባቢው ከሚገኙ የትምህርት ተቋማት ጋር በአይነቱ ልዩ የሆነውን የተማሪዎችን የክፍያ መተግበርያ ዘዴ (school pay) በተመለከተ ምክክር አደረገ!!!