የብርሃን ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ያቀረበው የፕሬዚዳንት ሹመት ጥያቄ የፀደቀ በመሆኑ አቶ ኤርሚያስ ተፈራ የባንኩ ፕሬዚዳንት በመሆን ስራቸውን ጀምረዋል፡፡
መልካም የስራ ዘመን!
እንደ ስማችን ብርሃን ነው ስራችን!