ብርሃን ባንክ በወላይታ ሶዶ ከተማ በአይነቱ ልዩ የሆነውን የተማሪዎችን የክፍያ መተግበርያ ዘዴ (school pay) አስተዋወቀ
ብርሃን ባንክ በወላይታ ሶዶ ከተማ የባንኩ ከፍተኛ የሰራ ኃላፊዎች እና የክልሉ ት/ቢሮ በተገኙበት ቅዳሜ ህዳር 10 ቀን 2015 ዓ.ም በዓይነቱ ልዩ የሆነውን የተማሪዎች የክፍያ መተግበርያ ዘዴ (School pay ) በያቆብ ሆቴል ከ60 በላይ ለሚሆኑ ት /ቤቶች አስተዋወቀ ፡፡ በዚህ ፕሮግራም ላይ ከፍተኛ የባንኩ የስራ አመራሮች እና የክልሉ የትህምህርት ቢሮ ሀላፊዎች የተገኙ ሲሆን የተማሪዎችን የክፍያ …
ብርሃን ባንክ በወላይታ ሶዶ ከተማ በአይነቱ ልዩ የሆነውን የተማሪዎችን የክፍያ መተግበርያ ዘዴ (school pay) አስተዋወቀ Read More »





