News

እንኳን አደረሰን! አደረሳችሁ!

የባንካችን 15ኛ ዓመት ክብረበዓልን በማስመልከት የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ኤሊጎ ለገሰ፤ የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ኤርሚያስ ተፈራና ሌሎችም ሲኒየር የማኔጅመንት አባላትና ዳይሬክተሮች በተገኙበት የኬክ ቆረሳ ስነ ስርዓት ተካሂዷል፡፡ለመላው የባንካችን ባለአክሲዮኖች፣ የማኔጅመንት አባላት ፣ ሰራተኞችና ደንበኞች እንኳን ለ15ኛ ዓመት ክብረበዓል አደረሳችሁ ለማለት እንወዳለን፡፡ 15 ዓመታት በታማኝነትና በትጋት!

ውድ ደንበኞቻችን

ብርሃን ባንክ አ.ማ አገልግሎት ላይ ያልዋሉ ጀነሬተሮችን ለማንኛዉም ግለሰብ ወይም ድርጅት ባለበት ሁኔታ በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡

ውድ ደንበኞቻችን

ብርሃን ባንክ አ.ማ ያገለገሉ የቢሮ ፈርኒቸሮችን እና ባለ 20 KVA አዳዲስ ጀነሬተሮች ለማንኛዉም ግለሰብ ወይም ድርጅት ባለበት ሁኔታ በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡

ለክቡራን ደንበኞቻችን

ባንካችን በሚሰጣቸው ፤የቅርንጫፍ ዶመስቲክ ባንኪንግ አገልግሎቶች : የዲጂታል ባንኪንግ ፡ በአለም አቀፍ የባንክአገልግሎቶች እና የብድር ወለድ ላይ በቅርቡ የአገልግሎት ዋጋ ማሻሻያ ለማድረግ በሂደት ላይ መሆኑን ለክቡራንደንበኞቻችን በአክብሮት እናሳውቃለን። Dear Esteemed Customers; we would like to respectfully inform our customers that our bank will soon revise the servicefees on Domestic Banking services, digital Banking Services, international …

ለክቡራን ደንበኞቻችን Read More »

ብርሃን ባንክ የ150 በመቶ ትርፍ እድገት አስመዘገበ

ብርሃን ባንክ 15ተኛ መደበኛ እና 6ተኛ አስቸኳይ የባለአክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባዔ ሐሙስ ጥቅምት 7 ቀን 2017 ዓ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ አካሄደ፡፡ በጉባኤው ላይ የባንኩ ዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት አቶ ኤሊጎ ለገሰ እ.ኤ.አ. ሰኔ 30 ቀን 2024 የተጠናቀቀውን የባንኩን ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ለባለአክሲዮኖች አቅርበዋል፡፡ አቶ ኤሊጎ በሪፖርታቸው ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የባንኩ የሥራ ክንውን በተለይ ከትፋማነት አንጻር በኢንዱስትሪው …

ብርሃን ባንክ የ150 በመቶ ትርፍ እድገት አስመዘገበ Read More »

ብርሃን ባንክ የ2023/24 በጀት ዓመት ዓመታዊ የማኔጅመንት ስብሰባ አካሄደ፡፡

ብርሃን ባንክ ሐምሌ 12 እና 13 ቀን 2016 ዓ.ም ዓመታዊ የስራ አመራር ስብሰባውን በተሳካ ሁኔታ አካሂዷል፡፡ ስብሰባው የባንኩን የ2023/24 በጀት አመት አፈፃፀምንና የ2024/25 በጀት ዓመት ዕቅዶችን ለመገምገም እንዲሁም የእርስበርስ ትብብርን ለማሳደግ ያለመ ነበር፡፡ በወቅቱም የላቀ አፈፃፀም ላስመዘገቡት የዕውቅናና የማበረታቻ ሽልማት የመስጠት ስነስርዓት ተከናውኗል፡፡ ስብሰባው ባንኩ በተጠናቀቀው በጀት አመት የተመዘገበውን አመርቂ ውጤት በማድነቅ እና ለወደፊት ያለውን …

ብርሃን ባንክ የ2023/24 በጀት ዓመት ዓመታዊ የማኔጅመንት ስብሰባ አካሄደ፡፡ Read More »