ብርሃን ባንክ የትምህርት ቤት ክፍያ ሥርዓት ከቴሌብር ጋር ማስተሳሰሩን አበሰረ!
በኢትዮጵያ ዘመናዊ የትምህርት ቤት ክፍያ ሥርዓትን በመጀመር የመጀመሪያው ቀዳሚ ባንክ የሆነው ብርሃን ባንክ ፣ አገልግሎቱን ይበልጥ ተደራሽ እና ፈጣን ለማድረግ አሁን ደግሞ አዲስና አማራጭ የክፍያ ሂደት ይዞ ቀርቧል ። በአሁኑ ወቅት ከ1,000 በላይ ትምህርት ቤቶች በስርዓታችን ውስጥ ተካተው አገልግሎት እየሰጡ በሚገኙበት በዚህ የ«ብርሃን ስኩል ፔይ» (Berhan School Pay) ፣ ደንበኞች ከዚህ ቀደም ከነበሩት የክፍያ አማራጮች …
ብርሃን ባንክ የትምህርት ቤት ክፍያ ሥርዓት ከቴሌብር ጋር ማስተሳሰሩን አበሰረ! Read More »






