Dagmawi Legese

We Are Hiring

Berhan Bank seeks to hire applicants for the positions of Senior Human Resource Officer Human Resource Officer III Human Resource Officer II Human Resource Officer IUse the link below to apply for the vacancyLink; https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfyUZBkpFwjgNLAZ4OCkgV10gbntCQknekkLhIWwGEWl4f3xA/viewform?usp=pp_url

የመኖሪያ ቤት የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ

ብርሃን ባንክ አ.ማ በእዳ ማካካሻነት ተረክቦ በባንኩ ስም የተመዘገቡ 2( ሁለት) የመኖሪያ ቤቶች ባሉበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0116182624/0116631729 ወይም በባንካችን የደንበኞች አገልግሎት መስመር #8292 ደዉለዉ ማግኘት ይችላሉ፡፡

ውድ ደንበኞቻችን

ብርሃን ባንክ አ.ማ ጠቅላላ ብዛታቸው ሰላሳ አምስት (35) ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ማስታወቂያ ማውጣቱ ይታወቃል፡፡ ስለሆነም ውድድሩ የተጠናቀቀ ስለሆነ የጨረታ አሸናፊዎች ዝርዝርን ማቅረባችንን እንገልፃለን፡፡ እንደ ስማችን ብርሃን ነው ስራችን!

ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ ጨረታ ቁ. ብ/ባ/ፋ/አ-02/16

ብርሃን ባንክ አ.ማ ከዚህ በታች በምስል የተቀመጡትን ጠቅላላ ብዛታቸው ሰላሳ አምስት ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡ ተሽከርካሪዎቹ 2016 ዓ.ም ዓመታዊ ቦሎ ተደርጎላቸዋል፡፡ 

አቶ ኤርሚያስ ተፈራ የብርሃን ባንክ ፕሬዚዳንት በመሆን ስራቸውን ጀመሩ፡፡

የብርሃን ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ያቀረበው የፕሬዚዳንት ሹመት ጥያቄ የፀደቀ በመሆኑ አቶ ኤርሚያስ ተፈራ የባንኩ ፕሬዚዳንት በመሆን ስራቸውን ጀምረዋል፡፡ መልካም የስራ ዘመን! እንደ ስማችን ብርሃን ነው ስራችን!