የብርሃን ባንክ አ.ማ የባለአክሲዮኖች 16ኛ መደበኛ ጉባኤ!
ጥቅምት 18, 2018 ዓ.ምቦሌ ሚሊኒየም አዳራሽ
Image and video
ጥቅምት 18, 2018 ዓ.ምቦሌ ሚሊኒየም አዳራሽ
ብርሃን ባንክ ባለፉት ሁለት ወራት የላቀ የሥራ አፈጻጸም ላበረከቱ የዲስትሪክት ዳይሬክተሮች፤ ክላስተር ማናጀሮች እና ቅርንጫፍ ስራአስኪያጆች የእውቅና ሽልማትና ማበረታቻ ሰርተፊኬት አበረከተ፡፡እንደ ስማችን ብርሃን ነው ስራችን!
ብርሃን ባንክ አ.ማ በእዳ ማካካሻነት ተረክቦ በባንኩ ስም የተመዘገቡ 3(ሶስት) የመኖሪያ ቤቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡







