ብርሃን ባንክ በ2024/25 የሒሳብ ዓመት በአንድ አክሲዮን የ54.7% ትርፍ አስገኘ!
ብርሃን ባንክ አ.ማ. 16ተኛውን መደበኛ የባለአክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባዔ ጥቅምት 18 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ በሚሊኒየም አዳራሽ አካሄዷል። በጉባዔው ላይ የባንኩ ዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ኢሊጎ ለገሰ እ.ኤ.አ. ሰኔ 30 ቀን 2025 የተጠናቀቀውን የባንኩን ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ለባለአክሲዮኖች አቅርበዋል። የቦርድ ሰብሳቢው በሪፖርታቸው፣ ባንኩ በዓለም አቀፍ እና በአገር አቀፍ ደረጃ የተከሰቱ የተለያዩ ኩነቶች ቢኖሩም በበጀት ዓመቱ …
ብርሃን ባንክ በ2024/25 የሒሳብ ዓመት በአንድ አክሲዮን የ54.7% ትርፍ አስገኘ! Read More »





