News

ውድ ባለአክሲዮን፣

የ 2014 ዓ.ም. የትርፍ ድርሻ ግብር ተከፍሎ የሚጠናቀቅበት ጊዜ የተቃረበ ስለሆነ የትርፍ ድርሻ ውሳኔዎትን እስከ ግንቦት 23 ቀን 2015 ዓ.ም. ወደ ባንኩ አክሲዮን ክፍል በመምጣት እንዲያሳውቁ በማክበር እናስታውሳለን፡፡ ብርሃን ባንክ Dear Shareholder፡ The payment of dividend tax will be concluded soon. This is, therefore, to remind you to come to the Share Division of the …

ውድ ባለአክሲዮን፣ Read More »

የብርሀን ባንክ ዋና መስሪያ ቤት ህንፃ አርኪቴክቸራል ዲዛይን ውድድር የህዝብ አውደ ርዕይ ተከፈተ!

የብርሃን ባንክ የዋና መስሪያ ቤት ህንጻ አርኪቴክቸራል ዲዛይን ውድድር የቀረቡ ዲዛይኖች ለህዝብ ዕይታ የሚቀርቡበት ኤግዚቢሽን እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ኤግዚቢሽኑ በዛሬው ዕለት የባንኩ የስራ አመራሮች በተገኙበት በይፋ የተጀመረ ሲሆን ከግንቦት 5 እስከ 19 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ ልደታ አካባቢ በሚገኘው ህንፃ ኮሌጅ ጊቢ ውስጥ ለህዝብ ዕይታ ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡ በመሆኑ ክቡራን ደንበኞቻችን ለሚቀጥሉት 15 ቀናት የሚቆየውን ኤግዚቢሽን …

የብርሀን ባንክ ዋና መስሪያ ቤት ህንፃ አርኪቴክቸራል ዲዛይን ውድድር የህዝብ አውደ ርዕይ ተከፈተ! Read More »

ብርሃንባንክ የዋና መስሪያ ቤት ህንጻ አርኪቴክቸራል ዲዛይን አሸናፊዎች የሽልማት መርሃግብር አካሄደ

ብርሃን ባንክ በአዲስ አበባ የባንኮች ዋና መስሪያ ቤት ህንፃዎች በሚገኙበት በሰንጋተራ አካባቢ የሚገነባው የዋና መስሪያ ቤት ሕንጻ የአርኪቴክቸራል ዲዛይን ውድድር በማካሄድ አሸናፊ ለሆኑት የሽልማት መርሃግብር አካሂዷል፡፡ መርሃግብሩ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ምክትል ገዢ አቶ ሰለሞን ደስታ፣ የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሊቀመንበር አቶ ጉማቸው ኩሴ፣ የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ ግሩም ፀጋዬ፣ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት፣ ባለ አክሲዮኖች፣ የባንኩ ከፍተኛ የስራ …

ብርሃንባንክ የዋና መስሪያ ቤት ህንጻ አርኪቴክቸራል ዲዛይን አሸናፊዎች የሽልማት መርሃግብር አካሄደ Read More »

ብርሃን ባንክ አብረውት ከሚሰሩ የሚዲያ አካላት ጋር የምስጋና መርሃግብር በተሳካ ሁኔታ አካሄደ፡፡

በመርሃግብሩ ላይ የባንኩ ፕሬዝዳንት አቶ ግሩም ጸጋዬ፤ የባንኩ ም/ፕሬዝዳንት አቶ ደስታ በካሎን ጨምሮ የተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን መሪዎች እና ባለሞያዎች ተገኝተዋል፡፡ የምስጋና መርሃግብሩ የካቲት 7ቀን 2015ዓ.ም አብረውት ከሚሰሩ የተለያዩ የሚዲያ አካላት ጋር በስካይ ላይት ሆቴል ተካሂዷል፡፡ የባንኩ ፕሬዝዳንት አቶ ግሩም ጸጋዬ በዕለቱ ባደረጉት ንግግር፤ ከባንኩ ጋር አብረው የሚሰሩ የመገናኛ ብዙሃንን አመስግነዋል፡፡ በተጨማሪም የባንኩን ራዕይና ተልዕኮ ያብራሩ …

ብርሃን ባንክ አብረውት ከሚሰሩ የሚዲያ አካላት ጋር የምስጋና መርሃግብር በተሳካ ሁኔታ አካሄደ፡፡ Read More »

ብርሃን ባንክ የ 2022/23 የግማሽዓመት የማኔጅመንት ስብሰባውን አካሂዷል፡፡

ብርሃን ባንክ የ 2022/23 የግማሽ ዓመት የማኔጅመንት ስብሰባውን ጥር 15 ቀን 2015 ዓ.ም የባንኩ ፕሬዝዳንት፤ ምክትል ፕሬዝዳንቶች ፤ የዋናው መስሪያቤት የመምሪያ ሀላፊዎች  ፣ እንዲሁም የቅርንጫፍ ስራ አስኪያጆች በተገኙበት በስካይ ላይት ሆቴል አከናውኗል፡፡ በዕለቱም በመጀመሪያ የባንኩ የስድስት ወር የስራ አፈፃፀም በዝርዝር ቀርቦ  ሰፊው ውይይት ተደርጎበታል፤በመቀጠልም የሰው ሃብት አቅጣጫ ስራት (human capital strategy) ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፤ በመቀጠልም …

ብርሃን ባንክ የ 2022/23 የግማሽዓመት የማኔጅመንት ስብሰባውን አካሂዷል፡፡ Read More »

ብርሃን ባንክ በውቢቱዋ ባህር ዳር እና አካባቢው ከሚገኙ የትምህርት ተቋማት ጋር በአይነቱ ልዩ የሆነውን የተማሪዎችን የክፍያ መተግበርያ ዘዴ (school pay) በተመለከተ ምክክር አደረገ!!!

ታህሳስ 1 ቀን 2015 ዓ.ም. “ የስኩል ፔይ ሲስተም ” አሰራርን የበለጠ ለማስተዋወቅ እና ለመሸጥ በተዘጋጀው ፕሮግራም ላይ ጥሪ የተደረገላቸው 50 ተጋባዥ እንግዶች የተገኙ ሲሆን የግል ትምህርት ቤት ባለቤቶች ፣ የከፍተኛ የትምህርት ተቋም ባለቤቶች እና ተወካዮች ፣ የባህር ዳር ከተማ የግል ትምህርት ማህበር ፕሬዘዳንት ፣ በተገኙበት በዩኒሰን ሆቴል ገለጻው ተከናውኗል። የባንኩ ተ/ም/ፕ/ ኦፕሬሽን አቶ ሚሊዮን …

ብርሃን ባንክ በውቢቱዋ ባህር ዳር እና አካባቢው ከሚገኙ የትምህርት ተቋማት ጋር በአይነቱ ልዩ የሆነውን የተማሪዎችን የክፍያ መተግበርያ ዘዴ (school pay) በተመለከተ ምክክር አደረገ!!! Read More »

ብርሃን ባንክ በወላይታ ሶዶ ከተማ በአይነቱ ልዩ የሆነውን የተማሪዎችን የክፍያ መተግበርያ ዘዴ (school pay)  አስተዋወቀ

   ብርሃን ባንክ በወላይታ ሶዶ  ከተማ የባንኩ ከፍተኛ የሰራ ኃላፊዎች እና የክልሉ ት/ቢሮ በተገኙበት  ቅዳሜ ህዳር 10 ቀን 2015 ዓ.ም      በዓይነቱ ልዩ የሆነውን  የተማሪዎች የክፍያ መተግበርያ ዘዴ (School pay )  በያቆብ ሆቴል ከ60 በላይ ለሚሆኑ ት /ቤቶች አስተዋወቀ ፡፡    በዚህ ፕሮግራም ላይ  ከፍተኛ የባንኩ የስራ አመራሮች እና የክልሉ የትህምህርት ቢሮ ሀላፊዎች  የተገኙ ሲሆን የተማሪዎችን      የክፍያ …

ብርሃን ባንክ በወላይታ ሶዶ ከተማ በአይነቱ ልዩ የሆነውን የተማሪዎችን የክፍያ መተግበርያ ዘዴ (school pay)  አስተዋወቀ Read More »