Dagmawi Legese

ብርሃን ባንክ የ 2022/23 የግማሽዓመት የማኔጅመንት ስብሰባውን አካሂዷል፡፡

ብርሃን ባንክ የ 2022/23 የግማሽ ዓመት የማኔጅመንት ስብሰባውን ጥር 15 ቀን 2015 ዓ.ም የባንኩ ፕሬዝዳንት፤ ምክትል ፕሬዝዳንቶች ፤ የዋናው መስሪያቤት የመምሪያ ሀላፊዎች  ፣ እንዲሁም የቅርንጫፍ ስራ አስኪያጆች በተገኙበት በስካይ ላይት ሆቴል አከናውኗል፡፡ በዕለቱም በመጀመሪያ የባንኩ የስድስት ወር የስራ አፈፃፀም በዝርዝር ቀርቦ  ሰፊው ውይይት ተደርጎበታል፤በመቀጠልም የሰው ሃብት አቅጣጫ ስራት (human capital strategy) ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፤ በመቀጠልም …

ብርሃን ባንክ የ 2022/23 የግማሽዓመት የማኔጅመንት ስብሰባውን አካሂዷል፡፡ Read More »

ብርሃን ባንክ በውቢቱዋ ባህር ዳር እና አካባቢው ከሚገኙ የትምህርት ተቋማት ጋር በአይነቱ ልዩ የሆነውን የተማሪዎችን የክፍያ መተግበርያ ዘዴ (school pay) በተመለከተ ምክክር አደረገ!!!

ታህሳስ 1 ቀን 2015 ዓ.ም. “ የስኩል ፔይ ሲስተም ” አሰራርን የበለጠ ለማስተዋወቅ እና ለመሸጥ በተዘጋጀው ፕሮግራም ላይ ጥሪ የተደረገላቸው 50 ተጋባዥ እንግዶች የተገኙ ሲሆን የግል ትምህርት ቤት ባለቤቶች ፣ የከፍተኛ የትምህርት ተቋም ባለቤቶች እና ተወካዮች ፣ የባህር ዳር ከተማ የግል ትምህርት ማህበር ፕሬዘዳንት ፣ በተገኙበት በዩኒሰን ሆቴል ገለጻው ተከናውኗል። የባንኩ ተ/ም/ፕ/ ኦፕሬሽን አቶ ሚሊዮን …

ብርሃን ባንክ በውቢቱዋ ባህር ዳር እና አካባቢው ከሚገኙ የትምህርት ተቋማት ጋር በአይነቱ ልዩ የሆነውን የተማሪዎችን የክፍያ መተግበርያ ዘዴ (school pay) በተመለከተ ምክክር አደረገ!!! Read More »

ብርሃን ባንክ በወላይታ ሶዶ ከተማ በአይነቱ ልዩ የሆነውን የተማሪዎችን የክፍያ መተግበርያ ዘዴ (school pay)  አስተዋወቀ

   ብርሃን ባንክ በወላይታ ሶዶ  ከተማ የባንኩ ከፍተኛ የሰራ ኃላፊዎች እና የክልሉ ት/ቢሮ በተገኙበት  ቅዳሜ ህዳር 10 ቀን 2015 ዓ.ም      በዓይነቱ ልዩ የሆነውን  የተማሪዎች የክፍያ መተግበርያ ዘዴ (School pay )  በያቆብ ሆቴል ከ60 በላይ ለሚሆኑ ት /ቤቶች አስተዋወቀ ፡፡    በዚህ ፕሮግራም ላይ  ከፍተኛ የባንኩ የስራ አመራሮች እና የክልሉ የትህምህርት ቢሮ ሀላፊዎች  የተገኙ ሲሆን የተማሪዎችን      የክፍያ …

ብርሃን ባንክ በወላይታ ሶዶ ከተማ በአይነቱ ልዩ የሆነውን የተማሪዎችን የክፍያ መተግበርያ ዘዴ (school pay)  አስተዋወቀ Read More »