ብርሃን ባንክ አብረውት ከሚሰሩ የሚዲያ አካላት ጋር የምስጋና መርሃግብር በተሳካ ሁኔታ አካሄደ፡፡
በመርሃግብሩ ላይ የባንኩ ፕሬዝዳንት አቶ ግሩም ጸጋዬ፤ የባንኩ ም/ፕሬዝዳንት አቶ ደስታ በካሎን ጨምሮ የተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን መሪዎች እና ባለሞያዎች ተገኝተዋል፡፡ የምስጋና መርሃግብሩ የካቲት 7ቀን 2015ዓ.ም አብረውት ከሚሰሩ የተለያዩ የሚዲያ አካላት ጋር በስካይ ላይት ሆቴል ተካሂዷል፡፡ የባንኩ ፕሬዝዳንት አቶ ግሩም ጸጋዬ በዕለቱ ባደረጉት ንግግር፤ ከባንኩ ጋር አብረው የሚሰሩ የመገናኛ ብዙሃንን አመስግነዋል፡፡ በተጨማሪም የባንኩን ራዕይና ተልዕኮ ያብራሩ …
ብርሃን ባንክ አብረውት ከሚሰሩ የሚዲያ አካላት ጋር የምስጋና መርሃግብር በተሳካ ሁኔታ አካሄደ፡፡ Read More »
ብርሃን ባንክ የ 2022/23 የግማሽዓመት የማኔጅመንት ስብሰባውን አካሂዷል፡፡
ብርሃን ባንክ የ 2022/23 የግማሽ ዓመት የማኔጅመንት ስብሰባውን ጥር 15 ቀን 2015 ዓ.ም የባንኩ ፕሬዝዳንት፤ ምክትል ፕሬዝዳንቶች ፤ የዋናው መስሪያቤት የመምሪያ ሀላፊዎች ፣ እንዲሁም የቅርንጫፍ ስራ አስኪያጆች በተገኙበት በስካይ ላይት ሆቴል አከናውኗል፡፡ በዕለቱም በመጀመሪያ የባንኩ የስድስት ወር የስራ አፈፃፀም በዝርዝር ቀርቦ ሰፊው ውይይት ተደርጎበታል፤በመቀጠልም የሰው ሃብት አቅጣጫ ስራት (human capital strategy) ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፤ በመቀጠልም …
ብርሃን ባንክ የ 2022/23 የግማሽዓመት የማኔጅመንት ስብሰባውን አካሂዷል፡፡ Read More »
ብርሃን ባንክ ረቡዕ ታህሳስ 26 ቀን 2015 ዓ.ም ከባይሽ ኮልፌ የበጎ አድራጎት ማህበር ጋር በመተባበር ለገና በዓል ለአረጋውያን ቤተሰቦች ድጋፍ አድርጓል።
#berhanbank #finance #christmas #bayeshkolfe #holidaygift
ባንካችን ብርሃን ባንክ በ ግጭት ምክንያት ስራ አቁዋርጦባቸው በነበረት፡-
እንዲሁም በቅርብ ቀናት ውስጥ በ አድዋ ቅርንጫፍ ስራ ምንጀምር መሆኑን ለክቡራን ደንበኞቻችን እንገልጻለን:: #ብርሃን_ባንክ እንደ ስማችን ብርሃን ነው ስራችን!
ብርሃን ባንክ በውቢቱዋ ባህር ዳር እና አካባቢው ከሚገኙ የትምህርት ተቋማት ጋር በአይነቱ ልዩ የሆነውን የተማሪዎችን የክፍያ መተግበርያ ዘዴ (school pay) በተመለከተ ምክክር አደረገ!!!
ታህሳስ 1 ቀን 2015 ዓ.ም. “ የስኩል ፔይ ሲስተም ” አሰራርን የበለጠ ለማስተዋወቅ እና ለመሸጥ በተዘጋጀው ፕሮግራም ላይ ጥሪ የተደረገላቸው 50 ተጋባዥ እንግዶች የተገኙ ሲሆን የግል ትምህርት ቤት ባለቤቶች ፣ የከፍተኛ የትምህርት ተቋም ባለቤቶች እና ተወካዮች ፣ የባህር ዳር ከተማ የግል ትምህርት ማህበር ፕሬዘዳንት ፣ በተገኙበት በዩኒሰን ሆቴል ገለጻው ተከናውኗል። የባንኩ ተ/ም/ፕ/ ኦፕሬሽን አቶ ሚሊዮን …






