Uncategorized

ዓመታዊ የፋይናንስ ግንዛቤ ሳምንት ፤ ጋምቤላ

በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክና አጋሮቹ አዘጋጅነት ከጥቅምት 27-31,2018 ዓ.ም የፋይናንስ ግንዛቤና የዲጂታል ክፍያን የማሳደግ ሀገር አቀፋዊ መርሃ ግብር በጋምቤላ እየተካሄደ ይገኛል! የፋይናንስ ግንዛቤ ሳምንት ዋና ዋና ትኩረቶች፦የሞባይል ገንዘብ ግንዛቤ (Mobile Money Literacy)- ዲጂታል ክፍያዎችን ደህንነቱ በተጠበቀና በቀላሉ በመጠቀም ጊዜንና ወጪን መቆጠብ የሚያስችል እውቀትን ማዳረስየደንበኞች ጥበቃ እና መብቶች (Consumer Protection)- ዜጎች ገንዘባቸውን ከመጭበርበር የሚጠብቁባቸውን መንገዶች ማስተማር እንዲሁም …

ዓመታዊ የፋይናንስ ግንዛቤ ሳምንት ፤ ጋምቤላ Read More »

ብርሃን ባንክ የ2024/25 በጀት ዓመት ዓመታዊ የማኔጅመንት ስብሰባ አካሄደ፡፡

ብርሃን ባንክ ሐምሌ 11 ቀን 2017 ዓ.ም ዓመታዊ የስራ አመራር ስብሰባውን በተሳካ ሁኔታ አካሂዷል፡፡ በስብሰባው ወቅት የባንኩን የ2024/25 በጀት አመት አፈፃፀም ግምገማ የተደረገ ሲሆን የ2025/26 በጀት ዓመት እስትራቴጂክ ዶክመንት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡ እንዲሁም በበጀት አመቱ ከፍተኛ አፈፃፀም ላሳዩ ፣ ዲስትሪክት ዳይሬክሮች፤ የመምሪያ ዳይሬክተሮች፤ የክላስተር እና የቅርንጫፍ ስራ አስኪያጆች የእዉቅና ሰርተፊኬት እና የገንዘብ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡ ስብሰባው …

ብርሃን ባንክ የ2024/25 በጀት ዓመት ዓመታዊ የማኔጅመንት ስብሰባ አካሄደ፡፡ Read More »

We Are Hiring

Berhan Bank seeks to hire applicants for the positions of Senior Human Resource Officer Human Resource Officer III Human Resource Officer II Human Resource Officer IUse the link below to apply for the vacancyLink; https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfyUZBkpFwjgNLAZ4OCkgV10gbntCQknekkLhIWwGEWl4f3xA/viewform?usp=pp_url

ብርሃን ባንክ አሶሲዬሽን ኦፍ ውሜን ኢን ቦልድነስ (ኤውብ) “WOMEN OF POWER SPEAK” በሚል ያካሄደው ዝግጅት አጋር ሆነ፡፡

  ብርሃን ባንክ አሶሲዬሽን ኦፍ ውሜን ኢን ቦልድነስ (ኤውብ) “Women of Power Speak” በሚል ያካሄደው  ዝግጅት አጋር ሆኗል። ብርሃን ባንክ የዚሀ ዝግጅት አጋር በመሆን የሴቶች ወደ ውሳኔ ሰጪነት የመምጣት ጥረት በተጨባጭ ለማገዝ ያለውን ፍላጎት አሳይቷል። የባንኩ ዲጂታል ፋይናንሺያል ሰርቪስስ ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ፈዬራ ኢጄታም በዝግጅቱ ላይ ተገኝተው ስለባንኩ ዲጂታል ፋይናንሺያል ሰርቪስስ ገለፃ አድርገዋል።