ዓመታዊ የፋይናንስ ግንዛቤ ሳምንት ፤ ጋምቤላ
በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክና አጋሮቹ አዘጋጅነት ከጥቅምት 27-31,2018 ዓ.ም የፋይናንስ ግንዛቤና የዲጂታል ክፍያን የማሳደግ ሀገር አቀፋዊ መርሃ ግብር በጋምቤላ እየተካሄደ ይገኛል! የፋይናንስ ግንዛቤ ሳምንት ዋና ዋና ትኩረቶች፦የሞባይል ገንዘብ ግንዛቤ (Mobile Money Literacy)- ዲጂታል ክፍያዎችን ደህንነቱ በተጠበቀና በቀላሉ በመጠቀም ጊዜንና ወጪን መቆጠብ የሚያስችል እውቀትን ማዳረስየደንበኞች ጥበቃ እና መብቶች (Consumer Protection)- ዜጎች ገንዘባቸውን ከመጭበርበር የሚጠብቁባቸውን መንገዶች ማስተማር እንዲሁም …




