የብርሃን ባንክ አ.ማ የባለአክስዮኖች 16ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ የጉባኤ ጥሪ
የብርሃን ባንክ አክስዮን ማህበር የባለአክስዮኖች 16ኛ ዓመታዊ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ጥቅምት 18 ቀን 2018 ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ አዲስ አበባ ቦሌ በሚገኘው ሚሊኒየም አዳራሽ ይካሔዳል፡፡
የብርሃን ባንክ አክስዮን ማህበር የባለአክስዮኖች 16ኛ ዓመታዊ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ጥቅምት 18 ቀን 2018 ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ አዲስ አበባ ቦሌ በሚገኘው ሚሊኒየም አዳራሽ ይካሔዳል፡፡
ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ ጨረታ ቁ. ብ/ባ/ፕ/ማ – 02/18 ብርሃን ባንክ አ.ማ ከዚህ በታች የተገለፁትን ሶስት ያገለገሉ አዉቶሞቢሎች ባህርዳር ከተማ ላይ ባሉበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡ ተ.ቁ. ለጨረታ የቀረቡ ያገለገሉ ተሸከርካሪዎች የተመረቱበት ዓ/ም ብዛት 1 ሃይዉንዳይ Grand i10 አዉቶሞቢል 2014 ዓ/ም 01 2 ሃይዉንዳይ EON አዉቶሞቢል 2017 ዓ/ም 02
ለክቡራን ደንበኞቻችንየባንካችን የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን እቅድ አካል የሆነው የኮር-ባንኪንግ ሲስተም ማሻሻያ መደረጉን ተከትሎ ከአርብ ነሐሴ 16 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 6:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ሰኞ ነሐሴ 19 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት ድረስ የኤቲኤም፡ የሞባይል እና የኢንተርኔት ባንኪንግ አገልግሎቶችን ጨምሮ ሁሉም ቅርንጫፎቻችን አገልግሎት የማይሰጡ መሆኑን እየገለጽን ደንበኞች ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳለን። ብርሃን ባንክ …
ብርሃን ባንክ ሐምሌ 11 ቀን 2017 ዓ.ም ዓመታዊ የስራ አመራር ስብሰባውን በተሳካ ሁኔታ አካሂዷል፡፡ በስብሰባው ወቅት የባንኩን የ2024/25 በጀት አመት አፈፃፀም ግምገማ የተደረገ ሲሆን የ2025/26 በጀት ዓመት እስትራቴጂክ ዶክመንት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡ እንዲሁም በበጀት አመቱ ከፍተኛ አፈፃፀም ላሳዩ ፣ ዲስትሪክት ዳይሬክሮች፤ የመምሪያ ዳይሬክተሮች፤ የክላስተር እና የቅርንጫፍ ስራ አስኪያጆች የእዉቅና ሰርተፊኬት እና የገንዘብ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡ ስብሰባው …
ብርሃን ባንክ የ2024/25 በጀት ዓመት ዓመታዊ የማኔጅመንት ስብሰባ አካሄደ፡፡ Read More »


