Dagmawi Legese

ብርሃን ባንክ የ150 በመቶ ትርፍ እድገት አስመዘገበ

ብርሃን ባንክ 15ተኛ መደበኛ እና 6ተኛ አስቸኳይ የባለአክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባዔ ሐሙስ ጥቅምት 7 ቀን 2017 ዓ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ አካሄደ፡፡ በጉባኤው ላይ የባንኩ ዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት አቶ ኤሊጎ ለገሰ እ.ኤ.አ. ሰኔ 30 ቀን 2024 የተጠናቀቀውን የባንኩን ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ለባለአክሲዮኖች አቅርበዋል፡፡ አቶ ኤሊጎ በሪፖርታቸው ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የባንኩ የሥራ ክንውን በተለይ ከትፋማነት አንጻር በኢንዱስትሪው …

ብርሃን ባንክ የ150 በመቶ ትርፍ እድገት አስመዘገበ Read More »

ብርሃን ባንክ የ2023/24 በጀት ዓመት ዓመታዊ የማኔጅመንት ስብሰባ አካሄደ፡፡

ብርሃን ባንክ ሐምሌ 12 እና 13 ቀን 2016 ዓ.ም ዓመታዊ የስራ አመራር ስብሰባውን በተሳካ ሁኔታ አካሂዷል፡፡ ስብሰባው የባንኩን የ2023/24 በጀት አመት አፈፃፀምንና የ2024/25 በጀት ዓመት ዕቅዶችን ለመገምገም እንዲሁም የእርስበርስ ትብብርን ለማሳደግ ያለመ ነበር፡፡ በወቅቱም የላቀ አፈፃፀም ላስመዘገቡት የዕውቅናና የማበረታቻ ሽልማት የመስጠት ስነስርዓት ተከናውኗል፡፡ ስብሰባው ባንኩ በተጠናቀቀው በጀት አመት የተመዘገበውን አመርቂ ውጤት በማድነቅ እና ለወደፊት ያለውን …

ብርሃን ባንክ የ2023/24 በጀት ዓመት ዓመታዊ የማኔጅመንት ስብሰባ አካሄደ፡፡ Read More »

ውድ ደንበኞቻችን

ብርሃን ባንክ አ.ማ ጠቅላላ ብዛታቸው አርባ ዘጠኝ (49) ያገለገሉ ተሽከርካሪዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ማስታወቂያ ማውጣቱ ይታወቃል፡፡ ውድድሩ የተጠናቀቀ ስለሆነ የጨረታ አሸናፊዎችን ዝርዝር ማቅረባችንን እንገልፃለን፡፡

ብርሃን ባንክ የላቀ የሥራ አፈጻጸም ላበረከቱ የእውቅና ሽልማትና ማበረታቻ ሰርተፊኬት አበረከተ፡፡

ብርሃን ባንክ ባለፉት ሁለት ወራት የላቀ የሥራ አፈጻጸም ላበረከቱ የዲስትሪክት ዳይሬክተሮች፤ ክላስተር ማናጀሮች እና ቅርንጫፍ ስራአስኪያጆች የእውቅና ሽልማትና ማበረታቻ ሰርተፊኬት አበረከተ፡፡እንደ ስማችን ብርሃን ነው ስራችን!

We Are Hiring

Berhan Bank seeks to hire applicants for the positions of Senior Human Resource Officer Human Resource Officer III Human Resource Officer II Human Resource Officer IUse the link below to apply for the vacancyLink; https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfyUZBkpFwjgNLAZ4OCkgV10gbntCQknekkLhIWwGEWl4f3xA/viewform?usp=pp_url