የተከበራችሁ የብርሃን ባንክ ደንበኞች
ለክቡራን ደንበኞቻችንየባንካችን የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን እቅድ አካል የሆነው የኮር-ባንኪንግ ሲስተም ማሻሻያ መደረጉን ተከትሎ ከአርብ ነሐሴ 16 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 6:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ሰኞ ነሐሴ 19 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት ድረስ የኤቲኤም፡ የሞባይል እና የኢንተርኔት ባንኪንግ አገልግሎቶችን ጨምሮ ሁሉም ቅርንጫፎቻችን አገልግሎት የማይሰጡ መሆኑን እየገለጽን ደንበኞች ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳለን። ብርሃን ባንክ …