Dagmawi Legese

ብርሃን ባንክ በአዲስ አበባ ከተማ የፋይናንስ ተቋማት መናሀሪያ በሆነው ሜክሲኮ አካባቢ በ 5400 ሜ.ካ ቦታ ላይ የዋና መስሪያቤት ህንጻ ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ አስቀመጠ፡፡

የመሰረት ድንጋይ የማስቀመጥ ስነስርዓቱ አትሌት ሻለቃ ሀይሌ ገ/ሥላሴ፤የብርሀን ባንክ የዳሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ጉማቸው ኩሴ፤ የባንኩ ፕሬዝዳንት አቶ ግሩም ጸጋዬን   ጨምሮ የባንኩና የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ አመራሮች ፤ ባለ አክሲዮኖች እና በርካታ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ ተካሂዷል፡፡ አትሌት ሻለቃ ሀይሌ ገ/ሥላሴ በስነ ስርአቱ ላይ ልክ እንደስሙ ባንኩ በብርሀን ፍጥነት ህንጻውን ገንብቶ ማጠናቀቅ አለበት …

ብርሃን ባንክ በአዲስ አበባ ከተማ የፋይናንስ ተቋማት መናሀሪያ በሆነው ሜክሲኮ አካባቢ በ 5400 ሜ.ካ ቦታ ላይ የዋና መስሪያቤት ህንጻ ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ አስቀመጠ፡፡ Read More »

ብርሃን ባንክ በወላይታ ሶዶ ከተማ ሁለገብ ህንጻ ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ አስቀመጠ፡፡

ብርሃን ባንክ በወላይታ ሶዶ ከተማ ሁለገብ ህንጻ ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ አስቀመጠ፡፡ የመሰረት ድንጋይ የማስቀመጥ ስነስርዓቱ፤ የባንኩ ፕሬዝዳንት አቶ ግሩም ጸጋዬ እና የደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መ ም/ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተስፋዬ ይገዙን ጨምሮ የባንኩና የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ አመራሮች እና በርካታ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ ተካሂዷል፡፡ ባንኩ የሚገነባው ሁለገብ ህንጻ በአሁኑ ወቅት የንግድና ኢንቨስትመንት ማዕከልነቱ እየጨመረ ለመጣው የወላይታ …

ብርሃን ባንክ በወላይታ ሶዶ ከተማ ሁለገብ ህንጻ ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ አስቀመጠ፡፡ Read More »