ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ ጨረታ ቁ. ብ/ባ/ፋ/አ-02/16
ብርሃን ባንክ አ.ማ ከዚህ በታች በምስል የተቀመጡትን ጠቅላላ ብዛታቸው ሰላሳ አምስት ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡ ተሽከርካሪዎቹ 2016 ዓ.ም ዓመታዊ ቦሎ ተደርጎላቸዋል፡፡
ብርሃን ባንክ አ.ማ ከዚህ በታች በምስል የተቀመጡትን ጠቅላላ ብዛታቸው ሰላሳ አምስት ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡ ተሽከርካሪዎቹ 2016 ዓ.ም ዓመታዊ ቦሎ ተደርጎላቸዋል፡፡
የብርሃን ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ያቀረበው የፕሬዚዳንት ሹመት ጥያቄ የፀደቀ በመሆኑ አቶ ኤርሚያስ ተፈራ የባንኩ ፕሬዚዳንት በመሆን ስራቸውን ጀምረዋል፡፡ መልካም የስራ ዘመን! እንደ ስማችን ብርሃን ነው ስራችን!
በአገልግሎታችን ላይ የሚገጥምዎትን ማንኛውም ቅሬታ ፥ አስተያየት እና ጥቆማ ከታች ባለው አድራሻ በአካል ወይም በጥሪ ማዕከል ቁጥር በመደወል ማሳወቅ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ አድራሻ፡–ቦሌ ክ/ከተማ፣ ቦሌ ድልድይ ወምሳድኮ ህንፃ ፤ 4ተኛ ፎቅ ስልክ ቁጥር ፡– 8292 የጥሪ ማዕከል ተወካይ ስም –ወይ. ኤቬሊና አህመዲን Dear, customers We would like to respectfully inform you that you can report …
ህዳር 20 ቀን 2016 ዓ.ም ብርሃን ባንክ የብር 45.0 ቢሊዮን ሃብት አስመዘገበ ብርሃን ባንክ 14ኛ መደበኛ የባለአክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባኤ ሐሙስ ህዳር 20 ቀን 2016 ዓ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ አካሂዷል፡፡ በጉባኤው ላይ የባንኩ ዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት አቶ ጉማቸው ኩሴ እ.ኤ.አ. ሰኔ 30 ቀን 2023 የተጠናቀቀውን የባንኩን ዓመታዊ የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ለባለአክሲዮኖች አቅርበዋል፡፡ አቶ ጉማቸው እ.ኤ.አ. የ2022/23 …
”ከብርሀን ባንክ ነው የደወልነው” በሚል አንዳንድ አጭበርባሪዎች ወደ ባንካችን ደንበኞች እየደወሉ በመሆኑ እርስዎ የሞባይል ባንኪንግ የሚስጥር ቁጥርዎትን እና መሰል መረጃዎችን ለሌላ ወገን ባለማጋራት ከአጭበርባሪዎች እራስዎን ይጠብቁ፡፡ መሰል መልዕክትቶች ቢደርስዎት ምንም አይነት እርምጃ ከመውሰድዎ በፊት በአቅራቢያዎ ወደሚገኝ ቅርንጫፍ በመሄድ ወይም በባንኩ የጥሪ ማዕከል 8292 በመደወልና ጉዳዩን በማሳወቅ ማብራሪያ ይጠይቁ፡፡
አውደ ርዕዩ የብርሃን ባንክ የደቡብ ዲስትሪክት ዳይሬክተር አቶ ኤርሚያስ ግርማ፤ የወላይታ ሶዶ ከተማ ከንቲባ አቶ ተመስገን አለማየሁን ጨምሮ ሌሎችም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በይፋ የተጀመረ ሲሆን ከሰኔ 22 እስከ 28 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ በወላይታ ጉታራ ሆቴል ቱሪዝም እና ስልጠና ማዕከል ለህዝብ ዕይታ ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡ በመሆኑም በወላይታ እና አከባቢው የምትገኙ ደንበኞቻችን ለሚቀጥሉት ተከታታይ 7 …
ብርሃን ባንክ ከሳንቲምፔይ ፋይናንሻል ሶሉሽን ጋር በጋራ በመሆን የመጀመርያ የሆነውን የኤም ፖስ ማሽን ለተጠቃሚዎች በስራ ላይ አውሏል። ባንካችን ያስጀመረው ይህ የኤም ፖስ ማሽን ለታክሲ አገልግሎት ሰጪዎች እና የዲጂታል ደረሰኝ ለሚፈልጉ ለተለያዩ አነስተኛ ቢዝነሶች መዋል የሚችል ነው። እነዚህ ማሽኖች ለአጠቃቀም እና ለአያያዝ እጅግ ቀላል ከመሆናቸው በላይ የኔት ወርክ ፍጥነታቸው ቀድሞ በገበያ ላይ ካሉት የፖስ ማሽኖች ጋር …
ብርሃንባንክ በሀገራችን የመጀመርያውን የ’ኤምፖስ’ ማሽንበ ስራላይ አዋለ!!! Read More »