ብርሃንባንክ በሀገራችን የመጀመርያውን የ’ኤምፖስ’ ማሽንበ ስራላይ አዋለ!!!
ብርሃን ባንክ ከሳንቲምፔይ ፋይናንሻል ሶሉሽን ጋር በጋራ በመሆን የመጀመርያ የሆነውን የኤም ፖስ ማሽን ለተጠቃሚዎች በስራ ላይ አውሏል። ባንካችን ያስጀመረው ይህ የኤም ፖስ ማሽን ለታክሲ አገልግሎት ሰጪዎች እና የዲጂታል ደረሰኝ ለሚፈልጉ ለተለያዩ አነስተኛ ቢዝነሶች መዋል የሚችል ነው። እነዚህ ማሽኖች ለአጠቃቀም እና ለአያያዝ እጅግ ቀላል ከመሆናቸው በላይ የኔት ወርክ ፍጥነታቸው ቀድሞ በገበያ ላይ ካሉት የፖስ ማሽኖች ጋር …
ብርሃንባንክ በሀገራችን የመጀመርያውን የ’ኤምፖስ’ ማሽንበ ስራላይ አዋለ!!! Read More »







