ለብርሃን ባንክ አ.ማ. ባለአክስዮኖች በሙሉ
እጩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ጥቆማ ለመቀበል የወጣ ማስታወቂያ
ጥቅምት 17 ቀን 2015 ዓ.ም. በተካሔደው የባንኩ ባአለክስዮኖች 13ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ የተመረጠው የዳይሬክተሮች ቦርድ አስመራጭ ኮሚቴ፣ እጩ የዳይሬክተሮች ቦርድአባላትን ጥቆማ ለመቀበል የሚያስፈልጉ ዝግጅቶችን ሲያከናውን ቆይቶ ጥቆማዎች ለመቀበል ተዘጋጅቷል፡፡ ስለሆነም የባንኩ ባለአክስዮኖች ለባንኩ ሁለንተናዊ እድገትየበኩላቸውን አስተዋፅዖ ለማበርከት ይችላሉ ብለው የሚያምኑባቸውን፣ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ብቁ እጩዎችን ከግንቦት 17 ቀን 2015 ዓ.ም. ጀምሮእስከ ነሐሴ 20 …
ለብርሃን ባንክ አ.ማ. ባለአክስዮኖች በሙሉ
እጩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ጥቆማ ለመቀበል የወጣ ማስታወቂያ Read More »